WELCOME HOME
Helping People Find and Follow Jesus Christ
ሰዎች ኢየሱስ እንዲያገኙና እንዲከታተሉ እየረዳን እንገኛለን::
የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በአማኑኤል የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን
Click Here to Donate || ለመለገስ እዚህ ይጫኑየእሑድ የአምልኮ ፕሮግራም ለመካፈል ምዝገባ ተከፍቷል::
በአማኑኤል የኢትዮጰያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን በተዘጋጀው የእሑድ የአምልኮ ፕሮግራም ላይ በአካል ተገኝቶ ለመካፈል ከፈለጉ ቅድመ ምዝገባ አስፈላጊ ነው:: ያለንም የመቀመጫ ብዛት ውስን ስለሆነ ይህንን ሊንክ በመከተል በፍጥነት የተመደበው ቦታ ከመሙላቱ በፊት ይመዝገቡ::
ሻሎም !
ጌታ አጋንንት ደፋልኝ ! ቅርብ ጌዜ ይሄ Covid-19 እንዲህ እንቅስቃሴውን ሳይገድበው ብዙ አገልጋይ ወዳቾቼ ከኢትዮጲያ እኔ ወዳለሁባት አገር ብቅ ይሉ ነበር ። እናም ከነዚህ መካከል ካንዱ ጋር ሻይ ቡና እየተባባልን የሆድ የሆዳችንን እየተጫወትን በመሃል አገልግሎትህ እንዴት ነበር ? አልኩት ያው የመድረኩን ማለቴ ነው እንጂ እውነተኛውና ለአእምሮ የሚመቸውማ ሁለንተናን ከሌላው ከልክሎ የጌታ ብቻ ማድረግ...
መንፈሳዊ ውጊያ ክፍል 3
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 6:10-20 "10 በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ። 11 የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ። 12 መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ። 13 ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም...
Have Kids?
NEXT AT AEEC
VISIT US
Get Connected
Service Times
Sunday 10:00-12:30Pm|Thursday 7:00-9:00Pm|Friday 7:00-9:00pm
Our Mission & Vision
- Our mission is to proclaim the Good News of our Lord Jesus Christ – His life, death, resurrection and His return, so that people would believe on the Lord Jesus Christ and discover the new life in Christ (John 3:16-17; Rom. 5:10-11; 2 Cor. 5:16-18; Col. 1:20)
- Our vision is to help individuals be reconciled with God, and person to persons by thus proclaiming the Gospel of our Lord and Savior Jesus Christ; and through the teachings of the Word of God, so that believers should grow in Christ-likeness.